Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethsport/-60011-60012-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
TIKVAH-SPORT | Telegram Webview: tikvahethsport/60011 -
Telegram Group & Telegram Channel
#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe



tg-me.com/tikvahethsport/60011
Create:
Last Update:

#Saudileague

በሳውዲ አረቢያ ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር አል ነስር ከአል ሂላል ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል።

የአል ነስርን ግብ ታሌስካ ሲያስቆጥር ሚሊንኮቪች ሳቪች አል ሂላልን አቻ ማድረግ ችሏል።

ሁሉንም ጨዋታዎች በአሸናፊነት የተወጣው አል ሂላል በውድድር አመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጥብ ለመጣል ተገደዋል።

አል ነስር ከአል ሂላል ጋር በተገናኙባቸው ያለፉትን ስድስት የሪያድ ደርቢ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻሉም።

አል ሂላል በሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ውድድሮች ታሪክ ሀምሳ ስድስት ጨዋታዎችን ሳይሸነፍ በመጓዝ አዲስ ክብረወሰን ማስመዝገብ ችሏል።

የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?

1️⃣ አል ሂላል :- 25 ነጥብ
3️⃣ አል ነስር :- 19 ነጥብ

ቀጣይ መርሐ ግብር ?

አርብ - አል ሪያድ ከ አል ነስር

አርብ - አል ሂላል ከ አል ኢቲፋቅ

@Tikvahethsport     @kidusyoftahe

BY TIKVAH-SPORT





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethsport/60011

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH SPORT Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

TIKVAH SPORT from vn


Telegram TIKVAH-SPORT
FROM USA